Skip to main content

 

                    የኮሚሽኑ ዓላማ

በየደረጃው የኮሚሽኑን ተቋማዊ አቅም በሁለንተናዊ ረገድ በማጠናከር በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነቶች በየወቅቱ የኢንስፔክሽን ሥራ በብቃት በማከናወን ለፓርቲው እሴት ሊጨምሩ የሚችሉ ግኝቶችን ከምክረ-ሀሳቦች ጋር ግብረ መልስ በመስጠት ለፓርቲው ጥንካሬ የበኩሉን አስተዋጽኦ ማድረግ ነው፡፡

 ለኮሚሽኑ በተሰጡ 7 ዋና ዋና ግቦች ፣ተግባራትና ኃላፊነቶች ላይ ተገቢውን ኢንስፔክሽንና ቁጥጥር ማካሄድ፣

 ግብ 1፡- የፓርቲ መተዳደሪያ ደንብና መመሪያዎች ስራ ላይ መዋላቸውን በየሩብ ዓመቱ ክትትል ማድረግ፡፡

   ግብ 2፡- የፓርቲው የፖለቲካ ጥራት መረጋገጡን በየሩብ ዓመቱ ክትትል ማድረግ፤

 ግብ 3፡- በፓርቲው የሥነ-ምግባር ጤናማነት መረጋገጡን በየሩብ ዓመቱ ክትትል ማድረግ፡:

ግብ 4፡- በፓርቲ ውስጥ የፀረ-ሙስና ትግል መደረጉን በየሩብ ዓመቱ ክትትል ማድረግ፤

  ግብ 5፡- የፓርቲው አካላትና አባላት መብቶች፣ ጥቅሞችና ግዴታዎች መከበራቸውን በተገቢው ሁኔታ በየሩብ ዓመቱ ክትትል ማድረግ፣

   ግብ 6፡- የአባልነት መዋጮ በትክክል ተሰብስቦ ገቢ መደረጉን በየሩብ ዓመቱ ክትትል ማድረግ፤

   ግብ 7፡- የአባልነት መዋጮ በትክክል ተሰብስቦ ገቢ መደረጉን በየሩብ ዓመቱ ክትትል

   ግብ 8፡- የኮሚሽኑ መዋቅር እርስ በርሱና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ትብብርና አጋርነት በማጠናከር ለኮሚሽኑ ተልዕኮ ስኬታማነት አመቺ ሁኔታዎችን መፍጠር፡፡

English